የናይጀርያና የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፖብሊክ ስደተኞች ወደ ካሜሩን እየጎረፉ በመሆናቸው በሠብዓዊ ረድኤት ላይ የሚደቀኑ ተግዳሮቶች እየጨመሩ ሄደዋል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ሀገሪቱ መንግሥትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የምግብ እጥረት ሊኖር ይችላል የሚል ስጋት አላቸው፡፡
ካሜሮን ውስጥ በኦፊሴል የተመዘገቡ ስደተኞች ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን ደርሷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ስደተኞች ወደ ካሜሩን እየጎረፉ ነው