በሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ዙሪያ ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል አንድ

ጎጆ - ሻፌታ

ሲዳማን ክልላዊ አስተዳደር ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቀው ህዝበ ውሳኔ የፊታችን ህዳር 10 ይካሄዳል፡፡

በኢትዮጵያ ክልል ለመሆን መስፈርቱ ምንድን ነው ሲዳማ ክልል መሆንዋ ሳይታለም የተፈታ ነውና በዚህ ምክንያት ህገ መንግሥቱ መሻሻል ይኖርበታል?

ከሌሎች የደቡብ ብሄር ብሄረሰብና ህዝቦች ዞኖችስ ጋር የሚኖራት ግንኙነት እንዴት ይሆን የሀዋሳ ከተማስ ዕጣ ፋንታ? የሚሉና ሌሎች በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡

ጥያቄዎችን በአ/አ ዩኒቨርስቲ የመካነ ልማት ጥናት ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሽፈራው ሙለታ መልስ ይሰጣሉ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ዙሪያ ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል አንድ

Your browser doesn’t support HTML5

በሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ዙሪያ ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል ሁለት