በሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች ጾም ፍቺ ሰላምን የሚሰብከው የወጣቶች ስብስብ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች ጾም ፍቺ ሰላምን የሚሰብከው የወጣቶች ስብስብ

በቡርኪናፋሶ አንድ የወጣቶች ተነሣሽነት ቡድን፣ በረመዳንና በፋሲካ ወቅት በሙስሊሞች እና በክርስቲያኖች መካከል ሰላምን፣ አንድነትንና መቻቻልን ማስተዋወቅና ማበርታት ይፈልጋል።

ላሚን ትራኦሬ ከኦጋዱጉ በዚህ ዙሪያ ዘገባ አጠናቅሯል ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።