የቡርጂ ወረዳ መንግሥት ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማ

የቡርጂ ወረዳ መንግሥት ሰራተኞች ሥራ የማቆም አዱማ ከመቱ ሁለተኛ ሳምንት ይዟል፡፡

የቡርጂ ወረዳ መንግሥት ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማው በማንነታቸው “ይደርስብናል” ካሉት ጥቃትና የወረዳው የሥራ ኃላፊዎች መታሰርን ተከትሎ ነው "የቡርጂ ብሄረሰብ ተወካዮች ነን” የሚሉ ቁጥራቸው 70 የሚሆኑ ሰዎችና የሀገር ሸማግለዎች በደል ደርሶብናል ሲሉ ወደ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ቢሮ በመምጣት አቤቱታ አቅርበዋል፡፡

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ታመነ ተሰማ በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች ለምን ታሰሩ ብሎ ሥራ ማቆም ተገቢነት የለውም ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የቡርጂ ወረዳ መንግሥት ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማ