በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ይማሩ የነበሩ አንዳንድ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብሄር ተኮር ወከባና ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ፡፡
አዲስ አበባ —
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ይማሩ የነበሩ አንዳንድ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብሄር ተኮር ወከባና ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ፡፡
በወቅቱ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶ/ር አብዱል ቃድር ሁሴን ግን ምንም ዓይነት ብሄር ተኮር ጥቃት በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ እንዳልተፈፀመ አስታውቀዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች