የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ
ጠንካራ ሃገራዊ ፓርቲ ለመመሥረት የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲያና ለፍትህ ፓርቲ መሪዎችና አባላት እንደተቀላቀሉት ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቋል።

ጠንካራ ሃገራዊ ፓርቲ ለመመሥረት የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲያና ለፍትህ ፓርቲ መሪዎችና አባላት እንደተቀላቀሉት ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቋል።

ፓርቲው መርሃግብሩንና መተዳደሪያ ደንቡን ለትልቅ ሃገራዊ ፓርቲ በሚመጥን መልኩ ሊከልሰው እንዳቀደ ይፋ አድርጓል፡፡

የጉባዔ አባላቱን ቁጥር በእጥፍ ማሳደግና የአመራር ለውጥም እንደሚያደርግ አመልክቷል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ