በደቡብ ወሎ አያሌ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች መታሠራቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር አስታወቁ።
አዲስ አበባ —
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ የእስሩ ሁኔታ በግብታዊነት የሚካሄድ በመሆኑ እጅግ ተቸግረናል ሲሉ አማረዋል።
በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ገራማ ወረዳ ተመሣሣይ ችግር እንዳለም የሰማያዊ ፓርቲ የዞኑ አስተባባሪ ገልፀዋል።
የወረዳው የፀጥታ ኃላፊ በበኩላቸው "ከሕግ ውጭ የተፈፀመ እስራት የለም" ሲሉ መልስ ሰጥተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በደቡብ ወሎ ታሠሩ