ኢራን ለሩሲያ ባሊስቲክ ሚሳይል ታቀርባለች ስትል ዩናይትድ ስቴትስ በሞስኮ ላይ ማዕቀብ ጣለች

  • ቪኦኤ ዜና

ፎቶ ፋይል፦ የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን

Your browser doesn’t support HTML5

ኢራን ለሩሲያ ባሊስቲክ ሚሳይል ታቀርባለች ስትል ዩናይትድ ስቴትስ በሞስኮ ላይ ማዕቀብ ጣለች

ታህራን ሞስኮ በዩክሬን ላይ ባካሄደችው ወረራ ጥቅም ላይ የምታውለው ባለስቲክ ሚሳይል አቅርባለች ስትል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ኢራን ላይ አዲስ ማዕቀብ ጥላለች።

የአሜሪካ ድምጹ ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያደረሰን ዘገባ ይመለክተዋል።