ከሶማሌ ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የነበሩ ዘጠኝ ወጣቶች ታሰሩ

  • እስክንድር ፍሬው

ቢሾፍቱ

ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው ከመጡና በቢሾፍቱ ከተማ በመቋቋም ላይ ከነበሩ ወጣቶች ዘጠኙ መታሰራቸውን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው ከመጡና በቢሾፍቱ ከተማ በመቋቋም ላይ ከነበሩ ወጣቶች ዘጠኙ መታሰራቸውን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

ወጣቶቹ የታሰሩት፣ አቤቱታ ለማቅረብ ወደ ከተማዋ ከንቲባ ጽ/ቤት በአመሩበት ወቅት እንደነበረም ነው ምንጮቹ የጠቆሙት፡፡ የከተማው አስተዳደር የተፈናቃዮቹን ወጣቶች መታሰር አላረጋገጠም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሶማሌ ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የነበሩ ዘጠኝ ወጣቶች ታሰሩ