የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾማቸው፡፡
አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾማቸው፡፡ ተሿሚዋን በዕጩነት ያቀረቧቸው ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ የሚቀጥለው ሀገር አቀፍ ምርጫ ኢትዮጵያ ለዕውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መሰረት የሚጣልበት ክንውን እንደሚሆን ተናገሩ፡፡ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በአንድ ልብ እንዲነሳም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ