የካማሺ ዞን አካባቢዎች ከዓመታት በኋላ መብራት አገኙ

Your browser doesn’t support HTML5

የካማሺ ዞን አካባቢዎች ከዓመታት በኋላ መብራት አገኙ

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ካማሺ ዞን ለሰባት ዓመታት ገደማ ተቋርጦ የነበረው የመብራት አገልግሎት መጀመሩን የአካባቢው ነዋሪዎችና ባለሥልጣናት ገለፁ።

የመብራት አገልግሎቱ በአካባቢው በነበረው የፀጥታ ችግር ተቋርጦ የነበረ ሲሆን አገልግሎቱ እንዲቀጥል 42 ሺh ሜትር የሚሆን የመስመር ዝርጋታ መከናወኑን በኢትያጵያ መብራት ሀይል ኮርፖሬሽን የጊምቢ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ገልጿል። ፅህፈት ቤቱ በካማሺ ተዘግቶ የነበረውን መሥሪያ ቤቱ ተከፍቶ አገልግሎት መጀመሩንም አስታውቋል።

የተያያዘውን ፋይል ያድምጡ፡፡