ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ተማሪዎች ትምህርት ገበታቸው ላይ እንዳልሆኑ ተገለጸ

ቢኒያም መንገሻ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ ችግር ሳብያ በዚህ ዓመት ከ69ሺ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም መንገሻ "ተማሪዎቹ ወደ ትምህርት ያልተመለሱት ታጣቂዎች ከ100 በላይ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶችን በማውደማቸው ነው" ብለዋል።

ተማሪዎቹን ወደ ትሞህርት ገበታቸው ለመመለስ የክልሉ መንግሥት ጥረት እያደረገ ቢሆንም፤ የሚመለሱበት ጊዜን ለመወሰን ግን አዳጋች ነው ሲሉ ኃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ተማሪዎች ትምህርት ገበታቸው ላይ እንዳልሆኑ ተገለጸ