ዋሺንግተን ዲ.ሲ. —
በቃሊቲ እሥር ቤት የሚገኙት አቶ በቀለ ገርባና አቶ ኦልባና ሌሊሳ “የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙ ተደርገዋል” ሲል ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳስቧል፡፡
በተለይ የአቶ ኦልባና ሌሊሣ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የድርጅቱ የኢትዮጵያና የኤርትራ መርማሪ ክሌር ቤስተን ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል፡፡
ድርጅቱ ባለፈው ዓርብ ባወጣው የአፋጣኝ እርምጃ ጥሪው መልዕክቱን የሚያዩ ሁሉ ለኢትዮጵያ መንግሥት ተመሣሣይ ጥሪ እንዲያስተላልፉ አሳስቧል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
አምነስቲ ኢንተርናሽናል
Your browser doesn’t support HTML5
አምነስቲ በአቶ በቀለና በአቶ ኦልባና ጤንነት ላይ ሥጋቱን ገለፀ
በቃሊቲ እሥር ቤት የሚገኙት አቶ በቀለ ገርባና አቶ ኦልባና ሌሊሳ “የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙ ተደርገዋል” ሲል ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳስቧል፡፡
በተለይ የአቶ ኦልባና ሌሊሣ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የድርጅቱ የኢትዮጵያና የኤርትራ መርማሪ ክሌር ቤስተን ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል፡፡
ድርጅቱ ባለፈው ዓርብ ባወጣው የአፋጣኝ እርምጃ ጥሪው መልዕክቱን የሚያዩ ሁሉ ለኢትዮጵያ መንግሥት ተመሣሣይ ጥሪ እንዲያስተላልፉ አሳስቧል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡