የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ

  • ቪኦኤ ዜና

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕና የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ

የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።

የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በመጪው ሳምንት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ተገናኝተው ከመነጋገራቸው በፊት ስለ ሀገራቸው ጥቅም ለመምከር ዛሬ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ።

የዩናይትድ ስቴትስና የጃፓን መሪዎች ለሁለት ሰዓታታ ያህል ከተነጋገሩ በኋላ ጋዜጣዊ ጉባዔ ያካሄዳሉ ተብሏል። ሁለቱ መሪዎች ስለ ሰሜን ኮርያና ስለ ንግድ እንደሚነጋገሩ ትረምፕ ዛሬ በትዊተር ገልፀዋል።