የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

አዲስ አበባ

ህወሓት እና ኦነግ ሸኔ የተሰኙ ድርጅቶች በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ጠየቀ። ለአለፉት ዓመታት በኃይል በህወሓት ተወስደዋል ያላቸው የአማራ መሬቶች ወደነበሩበት እንዲመለሱም ጥሪ አቅርቧል።

ሀገር አቀፍ ምርጫ መካሄድ ያለበት በአለው ህገ መንግሥት ላይ ህዝበ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መግለጫ