የምክትል ጠ/ሚ መግለጫ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በክልልና በብሄራዊ ደረጃ ፀጥታን ስለማስከበር ዛሬ በባህር ዳር ተወያዩ፡፡

በተለይም በቤንሻንጉል ጉዝም ክልል መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ሕዝብ ላይ ጥቃት መድረሱ ተቀባይነት የሌለውና አሳዛኝ መሆኑን ገልፀው የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች፣ የሕግ የባላይነትና ሰላም የማስከበሩብ ኃላፊነት እንደሚወጡ ተናግረዋል፡፡

ጉዳዩ የሚያስቆጭና የሚያስቆጣ ቢሆንም ግን ሕዝብ ለሕዝብ የራሱ ያፀፋ ዕርምጃ እንዳይወስድ መክረዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የምክትል ጠ/ሚ መግለጫ