ኢትዮጵያ አዲስ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማሰናከል፣ ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ያሏቸው ኃይሎች ደባ እየሰሩ መሆናችውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ለተሰበሰበው ሕዝብ ይፋ አደረጉ፡፡
ባህር ዳር —
ኢትዮጵያ አዲስ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማሰናከል፣ ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ያሏቸው ኃይሎች ደባ እየሰሩ መሆናችውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ለተሰበሰበው ሕዝብ ይፋ አደረጉ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩም ከዚህ በኋላ ፀረ ዲሞክራሲ አሰራር አብቅቷል ሲሉ ለተሰበሰበው ሕዝብ አብስረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የባህር ዳር የዛሬ ውሎ
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው "ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች” ያሏቸውን ኃይሎች አወገዙ