ትላንት የተከፈተው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ አሁን ማማሻውን ተጠናቋል። በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል በማሸናፍ ላይ እንደሚያተኩር የተገልፀው ይኸው ጉባዔ ሌሎች ውሳኔዎችም ይፋ ተደርገውበታል።
አዲስ አበባ —
ትላንት የተከፈተው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ አሁን ማማሻውን ተጠናቋል። በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል በማሸናፍ ላይ እንደሚያተኩር የተገልፀው ይኸው ጉባዔ ሌሎች ውሳኔዎችም ይፋ ተደርገውበታል።
የሕብረቱ ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ አፍሪካውያን በአህጉሪቱ ውስጥ በአንድ ፓስፖርት እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ይፋ አድርገዋል።
በጉባዔው መክፈቻ ላይ በተጋባዥነት የተናገሩት የፍልስጤም አስተዳደ ሙሐሙድ አባስ ደግሞ ሀገራት በእየሩሳሌም ምንም ዓይነት ኢንባሲ ከመክፈት እንዲቆጠቡ ጠይቀዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔዎችን በማስተላለፍ ተጠናቀቀ
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ