የአፍሪካ ኅብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽነር - ስለ አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት

  • እስክንድር ፍሬው

የአፍሪካ ህብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽነር አንቶኒ ማሩፒንግ

"ዩናይትድ ስቴትስ ከዚህ ቀደም የነበረውን ያህል ተፅዕኖ ፈጣሪ ሀገር አይደለችም ያሉት" የአፍሪካ ኅብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽነር ፕሬዚዳንት ትራምፕ የነበረውን የኢኮኖሚ ትብብር ባይቀጥሉ እንኳን አፍሪካ ሌሎች አማራጮች እንዳሏት ተናግረዋል።

ዩናይትድ ስቴትስ ከዚህ ቀደም የነበረውን ያህል ተፅዕኖ ፈጣሪ ሀገር አይደለችም ያሉት የአፍሪካ ኅብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽነር ፕሬዚዳንት ትራምፕ የነበረውን የኢኮኖሚ ትብብር ባይቀጥሉ እንኳን አፍሪካ ሌሎች አማራጮች እንዳሏት ተናግረዋል።

ፕሬዚደንት ትራምፕ እውነታውን መገንዘብ እንደሚጀምሩና ሁለቱንም ፓርቲዎች ያማከለ የሚባለው የአሜሪካ የአፍሪካ ፖሊሲ እንደሚቀጥል ግን ተስፋቸውን ገልፀዋል ኮሚሽነሩ አንቶኒ ማሩፒንግ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ኅብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽነር - ስለ አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት