ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪካዊያን ስደተኞችን ለመመለስ ዛሬ ያወሰደችው እርምጃ ለአህጉሪቱ ሕብረትና እርስ በርስ መረዳዳት አንድ ትልቅ ፈተና ደቅኗል ሲሉ ተሰናባቿ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ላሚኒ ዙማ አሳስበዋል፡፡
አዲስ አበባ —
የመላ አፍሪካ ሴቶች ድርጅት የኅብረቱ አንድ ልዩ አካል ሆኖ እንዲታወቅም ለመሪዎቹ መደበኛ ስብሰባ ጥሪ አቅርበዋል ዶ/ር ዙማ፡፡
የጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ የቻዱን ፕሬዚዳንት ኤድሪስ ዴቢን ለሕብረቱ ሊቀመንበርነት ተክተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5