ዜና አፍሪቃ የግብርና ዉጤቶችን ለማስገባት ብቻ፣ በዓመት ከሰላሳ ቢሊዮን ዶላር ያላነሰ እንደምታወጣ ታወቀ ኦክቶበር 31, 2011 በዓለም ላይ በየአስር ደቂቃ ከሚሞቱ ህጻናት መካከል፣ ሩብ ያህሉ አፍሪቃዉያን ህጻናት ናቸዉ። መለስካቸዉ አመሃ ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።