በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን

Your browser doesn’t support HTML5

በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን

የዓለም ምርጥ የማራቶን ሯጮች የፊታችን እሁድ ለሚካሄደው የማራቶን ውድድር ለንደን መሰባሰብ ጀምረዋል። በለንደኑ ማራቶን በተለይም በሴት አትሌቶች መካከል የሚኖረው ፉክክር በጉጉት ከሚጠበቁ ውድድሮች መካከል አንዱ ነው።

ኬኒያዊያን አትሌቶችና ኢትዮጵያዊቷ ትግስት አሰፋ የፊታችን እሁድ ስለሚኖራቸው ፉክክር ለንደን ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።