አዲስ አበባ —

ወ/ሮ አስቴር ማሞ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል፡፡
በኢትዮጵያ አንዲት ሴት እንዲህ ባለው ከፍተኛ ሥልጣን ላይ ስትቀመጥ ወ/ሮ አስቴር የመጀመሪያዋ ናቸው፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ

ወ/ሮ አስቴር ማሞ
Your browser doesn’t support HTML5
ወ/ሮ አስቴር ማሞ በም/ጠ/ሚ ማዕረግ ተሾሙ
ወ/ሮ አስቴር ማሞ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል፡፡
በኢትዮጵያ አንዲት ሴት እንዲህ ባለው ከፍተኛ ሥልጣን ላይ ስትቀመጥ ወ/ሮ አስቴር የመጀመሪያዋ ናቸው፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ