የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ መግለጫ

በኢትዮጵያ ምርጫ እሰከሚካሄድ አሁን ያለው መንግሥት ሀገር በሚገባ ማስተዳደር ስላልቻለ ብሄራዊ የአንድነት መንግሥት ይመስረት ሲል ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ ጥሪ አቀረበ።

የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ባለፈው ቅዳሜና ዕሁድ ባካሄደው ስብሳባ የአስተዳደር ወስንና ማንነትን ኮምሽን ኢ ሕገ መንግሥታዊ ነው በማለት ተቃውሞታል።

ፓርቲው የአካሄደውን ስብሰባ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ መግለጫ