በትግራይ ክልል ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ በሚያደርጉት ጥረት በመንግሥታዊ አካላት ችግር እያጋጠመን ነው አሉ። የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች።
መቀሌ —
የዓረና ሊቀ መንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ደግሞ ከትናንት በስትያ ታስረው እንደነበር በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የትግራይ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ በበኩሉ የክልሉ የፀጥታ አካላት ለሁሉም በፍትሐዊነት የሚያገለግል ነው ብልዋል።
"ከትናንት በስትያ የዓረና አመራሮቹ እንቅስቃሴ ያጠራጠራቸው ሰዎች ለፀጥታአካላት ጥቆማ ሰጥተው: ፖሊስም ይዞ ወደ ማረፍያ ቦታ ወስዶ የሚያስፈልግ ጥያቄ ጠይቆ ሸኝቷቸዋል" በማለት ገልፅዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5