አቶ ብርሃኑ በርኸ አረፉ

አቶ ብርሃኑ በርኸ

የዓረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀ መንበር የነበሩ አቶ ብርሃኑ በርኸ አረፉ፡፡

አቶ ብርሃኑ በአደረባቸው ሕመም ሲታከሙ ከቆዩ በኋላ በአሜሪካ አርፈዋል፡፡ የቀብር ሥነ ስርዓቱም በትናትናው ዕለት በመቀሌ ተፈፅሟል፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ብርሃኑ በርኸ አረፉ