ዜና የህወሓት 44ኛ ዓመት የምስረታ በዓል መቀሌ ፌብሩወሪ 19, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ የህወሓት 44ኛ ዓመት ምስረታ በዓል አስተያየቶችን ይዩ ከ18 ዓመታት በፊት ከህወሓት በፖለቲካ ልዩነት የወጡ የቀድሞ የፓርቲው አመራሮች ዕውቅና ተሰጣቸው። መቀሌ — በህወሓት 44ኛ ዓመት ምስረታ ላይ የትግራይ ክልል ነጋዴዎችና አምራቾች ባዘጋጁት መድረክ ነው ዕውቅና የተሰጣቸው፡፡ ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። Your browser doesn’t support HTML5 የህወሓት 44ኛ ዓመት የምስረታ በዓል መቀሌ የህወሓት 44ኛ ዓመት ምስረታ በዓል መቀሌ