በራያ አላማጣ አካባቢ ግጭት የፌደራል መንግሥት ማሳሰቢያ ሰጠ

Your browser doesn’t support HTML5

በራያ አላማጣ አካባቢ ግጭት የፌደራል መንግሥት ማሳሰቢያ ሰጠ

የይገባኛል ጥያቄ በሚነሣባቸው የአማራ እና የትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ባለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ ሁሉም ወገኖች ለፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት እንዲገዙና ከተንኳሽ ተግባራት እንዲቆጠቡ የፌደራሉ መንግሥት አሳሰበ።

ሁሉም ወገኖች ካለፈው ግጭት ትምህርት መውሰድ እንዳለባቸው፣ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባባሪያ ኃላፊ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።