ቅማንት

  • መለስካቸው አምሃ
በማዕከላዊ ጎንደር በቅማንት ማኅበረሰብና በአማራ ማኅበረሰብ መካከል ደም እያፋሰሰ ያለውን ችግር የፈጠሩ ናቸው የተባሉ ኃይሎች በህግ መጠየቅ አለባቸው ሲሉ የክልሉ ፕሬዚዳንት የህግ አማካሪ አስታወቁ፡፡

አማራ ክልላዊ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት አውንታዊ ርምጃዎች ወስዷል ቢባልም ዳተኛም እንደሆነም ተጠቆመ፡፡ የፌዴራል መንግሥቱ አስቸኳይ ህጋዊ ዕርምጃ አንዲወስድም ተጠይቋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ቅማንት