በማዕከላዊ ጎንደር በቅማንት ማኅበረሰብና በአማራ ማኅበረሰብ መካከል ደም እያፋሰሰ ያለውን ችግር የፈጠሩ ናቸው የተባሉ ኃይሎች በህግ መጠየቅ አለባቸው ሲሉ የክልሉ ፕሬዚዳንት የህግ አማካሪ አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
አማራ ክልላዊ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት አውንታዊ ርምጃዎች ወስዷል ቢባልም ዳተኛም እንደሆነም ተጠቆመ፡፡ የፌዴራል መንግሥቱ አስቸኳይ ህጋዊ ዕርምጃ አንዲወስድም ተጠይቋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ቅማንት