በመንግሥትና በፓርቲ የተለያዩ ደረጃዎች ግምገማዎች እየተካሄዱና እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆናቸው እየተገለፀ ነው፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ እስከ አሁን በተካሄዱ ግምገማዎች ወደ አምስት መቶ የሚጠጉ ባለሥልጣናት በተለያየ ደረጃ ተጠያቂ እንደሚሆኑ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን - ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ኃላፊው አክለውም አጣሪ ኮሚቴ ተቋቁሞ ግምገማዎችና ምርመራዎች ግልፅነት ባለው መንገድ እየተካሄዱ ነው ብለዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ አምስት መቶ የሚሆኑ ባለሥልጣናት በግምገማ ተለይተዋል