"በግጭቱ ምክንያት ለበዓል ወደ ቤተሰብ መጓዝ አልቻልንም" የአማራ ክልል ተወላጆች

Your browser doesn’t support HTML5

"በግጭቱ ምክንያት ለበዓል ወደ ቤተሰብ መጓዝ አልቻልንም” የአማራ ክልል ተወላጆች

በአማራ ክልል ያለውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ የተከሰተው የአንዳንድ መንገዶች መዘጋት፣ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የሚኖሩ የቤተሰብ አባላት በዓልን አንድ ላይ እንዳያከብሩ ማድረጉን በአዲስ አበባ ያነጋገርናቸው የክልሉ ተወላጆች ተናግረዋል ።

2016 ዓ.ም ከገባ ወዲህ ለሁለተኛ ጊዜ በዓልን ከወላጆቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ተነጥለው ለማክበር መገደዳቸውንም ጠቁመዋል።

የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ ትራንስፖርት ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ብርሃነ ዘሩ በተለይ በጎጃም መስመር አገልግሎት አለመጀመሩን አረጋግጠዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡