የኮንሶ በኦፊሴል በአለም ቅርስነት መመዝገብ በድምቀት ተከበረ

ሳምንታዊው «ኢትዮጵያ በጋዜጦች» ፕሮግራማችን ለዛሬ የያዛቸው ርእሶች

-የኮንሶ በኦፊሴል በአለም ቅርስነት መመዝገብ በድምቀት ተከበረ

-በኢትዮጵያ የ HIV ምርመራ የሚያደርጉት ሰዎች እንደተበራከቱ ታወቀ

-ኢትዮጵያውያን አይሁዶች በኤርትራውያንና በሱዳናውያን ላይ የሚካሄደውን ጥቃት ነቀፉ የሚሉት ናቸው።