በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደው የእርቅ ሥነ ስርዓት

  • ቪኦኤ ዜና
በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደውን የእርቅ ሥነ-ስርዓት ይመለከታል፡፡ በሥነ-ስርዓቱ የታደሙት የሁለቱም ክልል ተወላጆች ዳግመኛ ላለመጣላት ቃል ገብተዋል፡፡

በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደውን የእርቅ ሥነ-ስርዓት ይመለከታል፡፡ በሥነ-ስርዓቱ የታደሙት የሁለቱም ክልል ተወላጆች ዳግመኛ ላለመጣላት ቃል ገብተዋል፡፡

ባለፈው ሳምንት በዩኒቨርሲቲው ዋና ጊቢ ተከስቶ የነበረውን ግጭትን ለማርገብ የተደረገው ጥረት እንዳስደሰታቸው ተማሪዎች ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደው የእርቅ ሥነ ስርዓት