አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በኃላፊነት ቆይታቸው ዋነኛው ትኩረታቸው ሰላምን ማስፈን እንደሆነ ገለፁ፡፡

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በኃላፊነት ቆይታቸው ዋነኛው ትኩረታቸው ሰላምን ማስፈን እንደሆነ ገለፁ፡፡ ሀገር ለመገንባትም የሰላም አስፈላጊነትን ከመግለፅ አልፈው በብርቱ ተማፅነዋል፡፡

በሌላም በኩል ደግሞ ለዘላቂ ሰላም ዋስትና ያለው ዴሞክራሲ እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ