አሜሪካ በኢትዮጵያ እየታየ ያለውን ለውጥ እንደምትደግፍ ገለጸች

  • እስክንድር ፍሬው
ዩናይትድ ስቴትስ የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድን የመቶ ቀናት ክንውኖች አድንቃለች፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድን የመቶ ቀናት ክንውኖች አድንቃለች፡፡ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ማይክ ሬነር እንዳሉት፣ ጠ/ሚኒስትሩ አስደናቂ፣ ጠንካራ፣ ግልፅና ቀጥተኛ ንግግሮችን አድርገዋል፣ ጠቃሚ እርምጃዎችንም ወስደዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

አሜሪካ በኢትዮጵያ እየታየ ያለውን ለውጥ እንደምትደግፍ ገለጸች