ወጣቱ በሕይወቱና በደሙ ያመጣውን ለውጥ ለማስቀጠል ዘብ መቆም እንዳለበት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አሳሰበ፡፡
አዲስ አበባ —
ወጣቱ በሕይወቱና በደሙ ያመጣውን ለውጥ ለማስቀጠል ዘብ መቆም እንዳለበት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አሳሰበ፡፡
መንግሥት በዜጎች ላይ አደጋ ከመድረሱ በፊት በቂ የደኅንነት ጥበቃ እንዲያደርግላቸውም ጠየቀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የመኢአድ መግለጫ