ሦስት ፓርቲዎች በዋሺንግተን ዲሲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

የኢትዮጵያ ካርታ

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ፣ ሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ፣ ሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።

ሦስቱም ድርጅቶች ትናንት - ዕሁድ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ባካሄዱት ሕዝባዊ ስብሰባ ነው ይህንኑ ስምምነታቸውን ይፋ ያደረጉት።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ሦስት ፓርቲዎች በዋሺንግተን ዲሲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ