በዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ በተለይም ቨርጂኒያ ውስጥ የሬገን እና የዳላስ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ሠራተኞች የደምወዝ ጭማሪና የሠራተኞች ማኅበር አባልነት ጥያቄ እንደቀጠለ ነው፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ትናንት በሬገን አውሮፕላን ጣቢያ በሚገኘው የአሮፕላን ጣቢያ ተርሚናል “ኤ” ውስጥ የተገኙ የአገልግት ሰጩ ድርጅቶችና መደብሮች ሠራተኞች ጥያቄ ተመሣሣይ ነው።
ሠራተኞቹ በብዛት ኢትዮጵያውያን ቢሆኑም፣ ከተለያዩ የአፍሪካና እስያ አገሮች የተውጣጡ ናቸው።
ጥያቄ አንግበው፣ በተለያዩ የሃይማኖት አባቶች ታጅበው ለአውሮፕላን ጣቢያው የአስተዳደር ባለሥልጣን አቅርበዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5