አጎአ እንዲሰፋ ኃይለማርያም ደሣለኝ ጠየቁ

  • እስክንድር ፍሬው

አጎአ - አዲስ አበባ - 2013





ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ - /ፎቶ - ፋይል/


Your browser doesn’t support HTML5

አጎአ እንዲሰፋ ኃይለማርያም ደሣለኝ ጠየቁ


ዩናይትድ ስቴትስ ከሠሃራ በስተደቡብ ላሉ የአፍሪካ ሃገሮች ያወጣችው በምኅፃር አጎአ የሚባለው ከቀረጥ ታሪፍ ነፃ የመናገድ፤ የአፍሪካ የዕድገትና የንግድ ዕድሎች ተጠቃሚነት ሕግ ረዘም ላሉ ዓመታት መቀጠል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ጠይቀዋል፡፡

አጎአ - አዲስ አበባ - 2013


አዲስ አበባ ላይ በተከፈተው የአጎአ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ባደረጉት ንግግር ጠቀሜታው ሊሰፋ፤ ከገበያ ዕድልም ሊያልፍ ይገባዋል ብለዋል፡፡

የአሜሪካው የንግድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ማይክል ፍሮማን በበኩላቸው አጎአ አሜሪካና አፍሪካን በንግድና በምጣኔ ኃብት የሚገኛኙበትን ሁኔታ በእውነት የቀየረ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

አጎአ - አዲስ አበባ - 2013


ዝርዝሩን ከእስክንድር ፍሬው እና ከጌብ ጃሰሎ ዘገባዎች ያዳምጡ፡፡