በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ

  • እስክንድር ፍሬው

የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡

መድረኩ በዘርፉ መሪ የሆኑ ሴቶች አዳዲስ የግብርና ቴክኖሌጂ እንዲለዋወጡ እና እንዲያሰራጩ እንደሚያግዝ ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ