የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረ ውይይት

  • እስክንድር ፍሬው

32ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ

32ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሄደ።

በአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን የተገናኙት የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን መሪዎች ትናንት በህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረ ውይይት የሦስትዮሽ አካሂደዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረ ውይይት