በአፍሪካ ቀንድ፣ የመን፣ ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን የረሃብ አደጋ መባባሱ ተገለፀ

  • ቆንጂት ታዬ
በአፍሪካ ቀንድ የመን ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን ብዛት ያለው ሰው ረሃብ የሚያልቅበት አደጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጥቷል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና ዓለምቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች እያስጠነቀቁ ነው።

በአፍሪካ ቀንድ የመን ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን ብዛት ያለው ሰው ረሃብ የሚያልቅበት አደጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጥቷል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና ዓለምቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች እያስጠነቀቁ ነው።

እአአ በ2011 አፍሪካ ቀንድ ውስጥ ግማሽ በግማሽ አምስት ዓመት ያልሞላቸው ሕፃናት የሆኑ ከ2 መቶ ስልሣ ሺሕ በላይ ሰዎች የፈጀው ከባድ ረሃብ አሁን የዕርዳታ ድርጅቶችን ይዘገንናቸዋል፡፡

ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ባስተላለፈችው ዘገባ እንደጠቆመችው ሰብዓዊ ቀውሱን ይበልጡን እያከፋው ያለው የገንዘብ ዕጥረት ነው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ ቀንድ፣ የመን፣ ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን የረሃብ አደጋ መባባሱ ተገለፀ