በአንድ ሀገር የሚተከል የአስተዳደር ዓይነት ለውጥን፣ ልማትንና ዲሞክራሲያዊ ግንባታን የሚያብራራ እና የሚገፋ ኃይል እንደሆነ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
በአንድ ሀገር የሚተከል የአስተዳደር ዓይነት ለውጥን፣ ልማትንና ዲሞክራሲያዊ ግንባታን የሚያብራራ እና የሚገፋ ኃይል እንደሆነ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡
በኢትዮጵያ እየተገነባ ነው ያሉትን ልማታዊ መንግሥት በሰሜን ምሥራቅ እስያ ሀገሮች፣ ካለው ልማታዊ መንግሥት ዓይነት የተለየ እንደሆነም ገለፁ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ኢኮኖሚ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ