የዓለም ምጣኔ ኃብት ጉባዔ ደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ነው

  • ሔኖክ ሰማእግዜር
ደቡብ አፍሪካ ውስጥ እየተካሄደ ያለው የዓለም ምጣኔ ኃብት ጉባዔ በድርቅና ተያያዥ የረሀብ ሁኔታዎች ምክንያት በአፍሪካ አህጉር ላይ የደቀኑትን ፈተና እየመረመረ ነው።

ደቡብ አፍሪካ ውስጥ እየተካሄደ ያለው የዓለም ምጣኔኃብት ጉባዔ በድርቅና ተያያዥ የረሀብ ሁኔታዎች ምክንያት በአፍሪካ አህጉር ላይ የደቀኑትን ፈተና እየመረመረ ነው።

መንግሥታት የምጣኔ ኃብት ፖሊሲያቸውን በምግብ ዋስትና ዙሪያ እንዲያጠናክሩም ጉባዔው መክሯል።

ጉባዔው ግብርናን ከንግድ ሥራ ፈጠራ ጋር በሚያገናኙ መስኮች ላይ ማተኮሩን ሪፖርተራችን አኒታ ፓወል ከጆሃንስበርግ ዘግባለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የዓለም ምጣኔ ኃብት ጉባዔ ደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ነው