የአፍሪካ የፈጠራ ሳምንት

  • መለስካቸው አምሃ
የአፍሪካን ወጣት የሥራ ፈጣሪዎችንና ባለሃብቶችን ያገናኛል የተባለ የአፍሪካ የፈጠራ ሳምንት መድረክ ይፋ ተደረገ፡፡

የአብዛኛውን ህዝብ ቁጥር የሚሸፍነው ወጣት የህብረተሰብ ክፍል አመርቂ የኢንቨስትመንት ሥራ እንዲከናወን የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አሳሰቡ፡፡

ከ5 ዓመታት በኋላ 17 ሚሊዮን የሥራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል አቅም እየተገነባ እንደሆነም አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ የፈጠራ ሳምንት