አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን፣ ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን፣ ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
በኢትዮጵያ ሶማሊ ክልል ከባድ ድርቅ እንዳለ ተዘገበ፣ ለአስከፊ ድህነትና በሽታ መፍትሄው ጠንካራ የጤና ጥበቃ ስርዓት መዘርጋት እንደሆነ ተጠቆመ የሚሉትን ርዕሶች ነው፣ በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5