በጤና፣ በሥነ ሕዝብና በመድሐኒት ቁጥጥር ላይ ያተኮረ የሚኒስትሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው

  • እስክንድር ፍሬው
ሕዝብ በተሰበሰበበት ቦታ ማጨስ የሚከለክለውን ሕግ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር መሻሻሎች አሉ ሲል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ሕዝብ በተሰበሰበበት ቦታ ማጨስ የሚከለክለውን ሕግ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር መሻሻሎች አሉ ሲል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በተለይ ለአንዳንድ የውጭ ዜጎች አዲስ ነገር እየሆነባቸው ነው፣ በሂደት ግን አየተለመደ ይሄዳል ብለዋል - በሚኒስቴር መሥራቤቱ የፖሊሲ አማካሪ ዳዊት ዲቃሶ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፡፡

በጤና፣ በሥነ ሕዝብና በመድሐኒት ቁጥጥር ላይ የሚመክር የሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ በአፍሪካ ሕብረት የስብሰባ አዳራሽ ተጀምሯል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በጤና፣ በሥነ ሕዝብና በመድሐኒት ቁጥጥር ላይ ያተኮረ የሚኒስትሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው