የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ 20ኛ ቀን

የግብፅ ደጋፊዎች

የካመሩን ደጋፊዎች

ካመሩናዊው ካርል ቶኮ-ኤካምቢ እና የግብፁ አህመድ ፋቱህ በጨዋታ ላይ

ግብፃዊው ማህሙድ ሃምዲ ኤል-ዌንሽ ከካሜሩን ጋር በተደረገው ጨዋታ ጉዳት ስለደረሰበት እርዳታ ሲሰጠው

የግብፁ አሰልጣኝ ካርሎስ ኩይሮዝ 

የካመሩን አሰልጣኝ ቶኒ ኮንሴካዎ 

የግብፅ ቡድን ከካመሩን ጋር ባደረገው ጨዋታ በማሸነፍ ተጫዋቾች ደስታቸውን ሲገልጹ