የአፍሪካ ዋንጫ - በካመሩን - የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች 19ኛ ቀን
የሴኔጋል ደጋፊዎች በካመሩን
የሴኔጋል ደጋፊዎች በካመሩን
የቡሩኪና ፋሶ ደጋፊዎች በካመሩን
የቡሩኪና ፋሶ ደጋፊ በካመሩን
ሴኔጋላዊው ቼኮው ኩያቴ ከቡርኪናፋሶ ጋር በተደረገ ጨዋታ ላይ ጉዳት ከደረሰ በኋላ የህክምና እርዳታ አግኝቷል።
የቡርኪና ፋሶ እና ሴኔጋል ጨዋታ በካመሩን ስቴድየም
የሴኔጋል እና የቡርኪና ፋሶ ቡድኖች ባደረጉት ግጥሚያ በግማሽ ፍጻሜው የሴኔጋል ቡድን በማሸነፉ ተጫዋቾች ደስታቸውን ሲገልጡ