የ31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬም ቀጥሏል

  • ሰሎሞን ክፍሌ

31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ

አስራ ስድሥት ብሔራዊ ቲሞች እየተፋለሙ ያለበት የ 2017ቱ የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በጋቦን አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው።

የ2017 የአፍሪካ የእግር ኳስ ጨዋታዎችን በየቀኑ እየተከታተልን እንዘግባለን - መረጃዎችን ይከታተሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የ31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬም ቀጥሏል